Woredas which were taken from Amhara land and given to other Regions as their current names as today!!! The main cause for the batty of Amhara fief is port. ie. a) Plan for not to have port for Amhara peoples. b) Make strategy for not to have port for Addis Ababa peoples, because the majority of ethnic groups in Addis Ababa are first Amhara peoples which are >50% of the population and second Gurage peoples which are around 15-20% of the population of Addis Ababa. (Note that this strategy includes separating the previous Legehar trail station among the main trail stations of Ethiopia which has also tourism heritage and laying most of the trail route outside the boundary of Addis Ababa by directly extending from the main Mojo trail station to the other main Sebeta trail station by neglecting this Legehar trail station for not to have port for Addis Ababa peoples) (Make Awash-Kombolcha trail route rather than Addis Ababa-Kombolcha trail route for not to have port...
Popular posts from this blog
History Atse Minilik
ESAT Day Celebrity with Getsh Mamo እነ መሳይ መኮንን በጌትሽ ማሞ ሙዚቃ በስሜት ሲጨፍሩ ...
ቀን 06/11 2010 ዓ.ም. ኢትዮጵያዊው ሙሴ! ወትሮም የነበርን በእርሱ የተፈጠርን ሀገረ እግዚአብሔር ብርቱዎች ሃያላን እስራኤል-ኢትዮጵያ ቀድሞም የባረከን የእስራኤል ርዕስት የከነዓን ምድር የኢትዮጵያ ፈርጥ ደሞም የባህር ዳር ጊዎን የሚከባት የኖህ መቀመጫ የበረከት ሀገር እንዴት ትረሳለች እንደምን ታልፋለች እንዴት ትተዋለች እንዴት ትመክናለች እጆቿን ዘርግታ ፈጣሪዬ ያለች፡፡ ታዲያ ሙሴን ለእስራኤል ከግብፁ ባርነት ዮርዳኖስን ከፍሎ ነፃ እንዳወጣቸው ከሞት ከአርነት እምዬን ኢትዮጵያ ደግሞ ሊደርስላት ብረሳሽ ቀኜ ይርሳኝ አለሁልሽ ሊላት ኢትዮጵያዊውን ሙሴ ኢትዮጵዊ አርበኛ እኔን ቢያስነሳላት ቢያደርግ ጥበበኛ ማን ይቃወመዋል ማንስ ይችለዋል አስተውል አትቅና እመነኝ እመነኝ መቀበል ብቻ ነው አርያ እንድሆን እርሱ ከመረጠኝ፡፡ በእርግጥ እናውቃለን ማጉረምረም መዘንጋት እየተዋለለ ዮርዳኖስ ተሻግሮ የግብፅ ፍርፋሪ መመኘት እንዳለ፡፡ ይሁን እንጂ ቅሉ የጉዞአችን መስመር መድረሻ ስላለው የከንዓን ርዕስት የከነዓን መንደር መቁሰሉ መድማቱ ዝቅታም ስላለ ከፍ እንደማለቱ መውውጣቱ መውረዱ እየተገፋፉ ወደፊት መሄዱ ከነዓን ለመውረስ እራስን በማደስ ይኸው ነው ሚስጥሩ የሚያስጨንቀው ምጥ ለመውጣት ለማምለጥ ከጭቃው ረመጥ፡፡
Comments
Post a Comment